Posted in Amharic

ሳይጠየቅ የቀረ ጥያቄ – ለጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ

Written by ዶ/ር ዘላለም እሸቴ በዋሽንግተን ዲሲ ጉብኝትዎ ብገኝም፤ ነገር ግን ዕድል አግኝቼ ልጠይቅዎት ያልቻልኩትን ጥያቄ ምናልባት ፈጣሪ ፈቅዶ ለጆሮዎ ይደርስ ይሆናል ብዬ ይህን ለመፃፍ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

በጣሊያን ኤምባሲ የሚገኙት ሁለቱ የደርግ ባለሥልጣናት የምህረት አዋጁ አይመለከታቸውም ተባለ

(አዲስ አድማስ)  ላለፉት 27 ዓመታት በጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው የሚገኙት ሁለቱ የደርግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህ እና ሌተናል ጀነራል አዲስ ተድላ ምህረት እንደማይደረግላቸው ተገለፀ፡፡ የሁለቱን…

Continue Reading...
Posted in Amharic

የፀጥታ ፈተናችን አንድ መፍትሄ

በመስከረም አበራ ሃገራችን አሁን ያለችበት ፖለቲካዊ ሁኔታ ህወሃት በሌለበት ብቻ ሊከሰቱ የሚችል በጎ ነገሮችን እያስተናገደ ነው፡፡ይህ ሁሉ በጎ ነገር ህወሃት ከአድራጊ ፈጣሪነቱ እውነትም ገሸሽ እንዳለ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

አብዲ ሞሃመድ ኡመር ከስልጣናቸው ወረዱ (ቢቢሲ)

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ፕሬዝድንት የነበሩት አብዲ ሞሃመድ ኡመር ከስልጣናቸው መነሳታቸውን የክልሉ የኮሚኒኬሽን ቢሮ ሃላፊው ኢድሪስ ኢስማኤል ለቢቢሲ ሶማልኛ አረጋግጠዋል። ከኢድሪስ ኢስማኤል መረዳት እንደተቻለው፤ አብዲ ሞሃመድ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

በጂጂጋ የተፈጠረውን ሁከት አስመልክቶ – ከኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ

ከኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ አገራችን ኢትዮጵያ የህዝቦቿን ፍላጎት መሠረት ባደረገ መልኩ በለውጥ ሂደት ውስጥ እንደሆነች ይታወቃል። ለውጡም መላ የኢትየጵያ ህዝቦችን ባሳተፈ እና ባለቤት ባደረገ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ዲፕሎማሲ ስራዎን ለመጀመር እንኳን በደህና መጡ!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በዩናይትድ ስቴትስ መልካም ነገርን የሚያስቡ እና በጎ ነገርን ለማድረግ የሚያምኑ ሁሉንም ዲያስፖራ ኢትዮጵያውያንን በመወከል የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ዩናይትድ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

የቂሊንጦ፣ ቃሊቲ፣ ሸዋ ሮቢትና ድሬዳዋ ማረሚያ ቤቶች አስተዳዳሪዎች ከሃላፊነት ተነሡ

(አዲስ አድማስ): ታራሚዎች ከፍተኛ የሠብአዊ መብት ጥሠቶች እንደሚፈፀምባቸው ለቴሌቪዥን ጋዜጠኞች በምሬት መግለፃቸውን ተከትሎ ሰሞኑን የቃሊቲ፣ ቂሊንጦ፣ ሸዋ ሮቢትና ድሬዳዋ ማረሚያ ቤቶች አስተዳዳሪዎች ከሃላፊነታቸው መነሳታቸው ታውቋል፡፡…

Continue Reading...
Posted in Amharic

የዘመኑ መንፈስ /በእውቀቱ ስዩም/

በአገራችን በአሁኑ ጊዜ ብዙ ተከታይ ያለው ሃይማኖት ብሄርተኝነት ይባላል፡፡ የብሄርተኝነት ምእመን ከሆንክ የነፍስ አባት ይኖርሀል፣ በጭፍን የምትቀበለው ቀኖና ይኖርሀል፣ ነገ የምትገባባት የተስፋ ምድር ይኖርሀል፣ ከሁሉ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስና ልኡካን አባቶች ረቡዕ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋራ ወደ ኢትዮጵያ ይመለሳሉ፤ ብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ ዛሬ መግለጫ ይሰጣሉ

በመጪው መስከረም ለመመለስ ቢያስቡም፣ በጠ/ሚሩ ጥሪ አሳጠሩት፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የአቀባበል ዐቢይ ኮሚቴ ዝግጅቱን እያጣደፈ ነው፤ በጽርሐ መንበረ ፓትርያርኩ፣ከ17 በላይ የተሟሉ ማረፊያዎች ተዘጋጁ፤ ይፋዊ የአቀባበል…

Continue Reading...
Posted in Amharic

የአቶ ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጸመ

(DW) የፌድራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል አቶ ዘይኑ ጀማል ስለ አሟሟታቸው “አመላካች መረጃዎች እና ማስረጃዎች” መገኘታቸውን የተናገሩ ሲሆን “በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዴት እንደሞተ፣ ለምን እንደሞተ የሚገልጹ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

የተቃዋሚ ድርጅቶችና የሚጠብቃቸው ፈተና!

ባይሳ ዋቅ-ወያ ይህ መልክቴ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር በማንኛውም መልኩ ተደራጅተው ለሚገኙ የፖሊቲካ ድርጅቶች ነው። መቼም የኛን ይሁንታ ሳታገኙ እንወክላችኋለን ብላችሁ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ…

Continue Reading...
Posted in Amharic

በሀገራችን ላይ የተቃጣውን ባህላዊ ዘረፋ እንታደግ

ሥናፍቅሽ ግርማ ሀገራት ለኤኮኖሚ ድጋፋቸው ከሚጠቀሙበት ስልቶች አንዱና ዋናኛው ያላቸውን የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ሀብት መንከባከብ፣ መጠበቅና በተቻለ መጠንም ማሳደግ እንደሆነ ይታመናል፡፡ ሀገራቸን ኢትዮጵያ ያሏትን በተጠቀሱት…

Continue Reading...
Posted in Amharic

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አውቶቡስና የቅርብ ታሪካችን ትምህርት

አንዱዓለም ተፈራ አርብ፣ ሐምሌ ፳ ቀን ፳ ፻ ፩ ዓመተ ምህረት ( 7/27/2018 ) ትናንት አርብ፣ ሐምሌ ፳ ቀን ፳ ፻ ፩ ዓመተ ምህረት (…

Continue Reading...
Posted in Amharic

ኢትዮጵያ በለውጥ ጉዞ፤ ከአንባገነናዊ ሥርዓት ወደ ዲሞክራሲ

ያሬድ ኃይለማርያም ለውጡ የሰነቃቸው ተስፋዎች፣ የተወሰዱ በጎ እርምጃዎች እና ያንጃበቡ አደጋዎች ድልድይ፤ በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን የውይይት መድረክ አቅራቢ፤ ያሬድ ኃይለማርያም ሐምሌ 28 ቀን 2018 ብራስልስ፣ ቤልጂየም…

Continue Reading...
Posted in Amharic

ዓብይ አህመድ ከፔንስ ጋር ተነጋገሩ (ቪኦኤ ዜና)

ቪኦኤ ዜና የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን ዛሬ ማነጋገራቸውን ከዋይት ሃውስ ቤተመንግሥት የምክትል ፕሬዚዳንቱ ቢሮ የወጣ መግለጫ አስታወቀ። ዋሺንግተን…

Continue Reading...